Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ፣ ጂዳ ዛሬ  ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገዉላቸዋል።

Exit mobile version