አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤልጂየም በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጓን አስታወቀች፡፡
በትግራይ ክልል አሁን ላይ 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በሌላ በኩል ቤልጂየም በክልሉ ተፈፅሟል የተባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ገለልተኛ በሆነ አካል ማጣራት አስፈላጊ መሆኑን ገልፃለች፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

