Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ስታዲየም በብልጽግና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ተገኝተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ‘‘ጅማ ስላሳያችሁኝ ፍቅርና አብሮነት አመሰግናለሁ’’ ብለዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version