አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ችግኝ ተክለዋል።
ወይዘሮ ሙፈሪሃት በከተማው ቦሬ አካባቢ ከከተማው መስተዳድር አመራሮች፣ ከሀገር መከለላከያ ሠራዊት፣ ከፌዴራልና የመስተዳድሩ ፖሊስ አባላት እንዲሁም ከብሄራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ጋር በመሆን ነው ችግኝ መትከላቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

