Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ባለፉት 24 ሰዓታት 106 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 553 ሰዎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 106 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ 125 ሰዎች በቫይረሱ በጽኑ መታመማቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
በሌላ በኩል ባለፉት 24 ሰአታት 65 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን ÷ ሁለት ዜጎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
Exit mobile version