Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል አድሐ በዓል (አረፋ በዓል) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በዓሉ የሀገራችሁን ሰላም እና እድገት የምታስቡበት፣ ለተቸገሩ ወገኖቻችሁ እንደየ አቅማችሁ የምትደርሱበት ይሆን ዘንድ በራሴ እና በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እመኛለሁ ብለዋል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version