Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በአሶሳ የህወሓት ቡድንን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች እያካሄዱ ነው።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማና የአሶሳ ወረዳ ነዋሪዎች በአሶሳ ከተማ በጠዋት በመውጣት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ እየገለጹ መሆኑን ከክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ነዋሪዎቹ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዙ የተለያዩ  መፈክሮችን በመያዝ ነው ሰልፍ እያካሄዱ የሚገኙት።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version