Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በደብረ ብርሃን የክልሉን የክተት ዘመቻ ጥሪ በመደገፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የአማራ ክልል መንግሥት ያወጀውን የክተት ጥሪ በመደገፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡
ነዋሪዎቹ መከላከያ ሰራዊትን፣ የአማራ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻ እንዲሁም ፋኖን በመደገፍ እና የህወሓት አሸባሪ ቡድንን እኩይ ተግባር በማውገዝ ነው ሰልፍ የያደረጉት፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version