Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ግማሽ ሚሊየን የሚጠጋ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ 499 ሺህ 200 ዶዝ አስታራዜኒካ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰች።
የርክክብ ስነ ስርዓቱ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ አምባሳደር አሌክስ ካሜሮን በተገኙበት በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተካሄዷል።
ድጋፉ የመጀመሪያውን ዙር ክትባት ወስደው ሁለተኛውን ዙር እየተጠባበቁ ላሉ ሰዎች ለመስጠት ያስችላል መባሉን ኢዜአ ዘግቧል።
ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version