አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቷ በኢንዱስትሪ ፓርኩ የተለያዩ ፋብሪካዎችን የስራ እንቅስቃሴ መመልከታቸውን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!