Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የድሬዳዋ ከተማ አሰተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አዲሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ከሰዓት ባካሄደው 3ኛ የስራ ዘመን የመጀመሪያ ዓመት 49ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ያቀረቧቸውን ሹመቶች አፅድቀዋል።

የተሾሙ የካቢኒ አባላትም የሚከተሉት ናቸው፡-

1. ሀርቢ ቡህ ወርሰሜ – ም/ከንቲባና ንግድ ቢሮ ሃላፊ

2. ኢብራሂም ዩሱፍ – የመንግስት ተጠሪ

3. ሱልጣን አሊይ – ፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ

4. ሮቤል ጌታቸው – ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ሃላፊ

5. ኑረዲን አብደላ – ግብርና ቢሮ ሃላፊ

6. ኢ/ር ጀማል ኢብራሂም – ኮንስትራክሽን ቢሮ ሃላፊ

7. ለምለም በዛብህ – ጤና ጥበቃ ቢሮ

8. አብዱሰላም አህመድ – ፍትህ ቢሮ ሃላፊ

9. ሳጂድ አሊይ ሁሴን – መሬት ልማት ቢሮ ሃላፊ

10. ሙሉካ መሀመድ ሁሴን – ትምህርት ቢሮ ሃላፊ

11. ኢስቂያስ ታፈሰ – መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ

12. ፈጡም ሙስጠፋ ሀቢብ – ሴቶችና ህጻናት ቢሮ ሃላፊ

13. አቡበከር አዶሽ ኦልሀዬ – ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ሃላፊ

14. ጫልቱ ሁሴን – ዋና ኦዲተር

15. አብዱሰላም መይደኔ- ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version