Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ ወደ ተቋሙ ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከደቂቃች በፊት ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ በሳይበር ባለሞያዎች እገዛ ወደ ተቋሙ መመለሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የተፈጠረውን ችግር በማራጣት ላይ እንደሆነም ተቋሙ አስታውቋል፡፡
Exit mobile version