አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ፣ሰራተኞች እና ነዋሪዎች #NoMore በሚል የመላው አፍሪካውያን የነፃነት ድምፅ የሆነውን ዓለም አቀፍ ንቅናቄን በስፋት ተቀላቅለዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤትን ጨምሮ በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት፣ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ያሉ አመራሮችና ሰራተኞች፣ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ተማሪዎች፣ አርበኞችና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ንቅናቄውን መቀላቀላቸው ከከተማ አስተዳደሩ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!