Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በጂቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበቃ ዘመቻን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበቃ ዘመቻን ተቀላቅለዋል፡፡

ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በአሸባሪው ህወሓት አረመኔያዊ ጥቃት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚደግፍ ፣ ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት የሚገልፅ ሰልፍ አድርገዋል፡፡

 

ሰልፈኞቹ የተለያዩ መፈክሮች ማሰማታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version