Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በቃ በሚል መሪ ቃል  በአዳማ ከተማ  የሩጫ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በቃ” ወይም “Nomore” በሚል መሪቃል በአዳማ ከተማ የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፣ ዳያስፖራዎች፣ ታወቂ አትሌቶችና የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
በዛሬው መርሃ ግብር ዳያስፖራዎች በሀገራዊ ጉዳዮች እንደሚወያዩ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን እንደሚጎበኙ ይጠበቃል።
በፍሬህይወት ሰፊው

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

Exit mobile version