Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የኤርትራ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር በህብረቱ የሚኒስትሮችና የመሪዎች ጉባኤ ለመሳትፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ በ35ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በ40ኛው የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ሚኒስትሩ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ሹም አምባሳደር ፈይሰል አልይ አቀባበል ያደረጉላቸው መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version