Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በሕገ ወጥ መንገድ የተከማቸ 20 ሺህ ሊትር ዘይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱሉልታ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ የተከማቸ 20 ሺህ ሊትር ዘይት ተያዘ፡፡
ዘይቱ በተካሄደ ድንገተኛ ፍተሻ በሕገ ወጥ መንገድ በአራት ሱቆች ተከማችቶ መገኘቱን ከኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ከዘይቱ በተጨማሪ የተለያዩ ቁሳቁሶች መያዛቸውም ታውቋል።
የተያዘው ዘይትም ቀደም ሲል በነበረው ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲሸጥ መደረጉ ተመላክቷል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version