“ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በጽሕፈት ቤታቸው በኩል በመሠራት ላይ ከሚገኙት አስር የዳቦ ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የሆነውንና በወላይታ ሶዶ የሚገኘውን የዳቦ ቤት የሥራ ክንውን ገምግመናል።”- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዮሐንስ ደርበው 4 years ago