Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሃዘን መግለጫ÷በስራው ሁሉ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን እንደወገነ በኖረው…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሃዘን መግለጫ÷አንጋፉውና ተወዳጁ የኪነጥበብ ሰው ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርቲስት ደበበ እሸቱ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ ÷በኢትዮጵያ ዘመናዊ የኪነ ጥበብ ታሪክ ታላቅ ዐሻራ ያሳረፈው አርቲስት…

ከአርባምንጭ እስከ ወላይታ ስንጓዝ የአረንጓዴ ልማት ሥራችንን ውጤት ተመልክተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአርባምንጭ እስከ ወላይታ ስንጓዝ የአረንጓዴ ልማት ሥራችንን ውጤት ተመልክተናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ወላይታ ሶዶ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመገንባት ጽኑ…

ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ ብዙ ከተሞች ያየናቸው መሻሻሎች የተለያዩ አማራጮች እንዳሉን የሚያሳዩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ ብዙ ከተሞች ያየናቸው መሻሻሎች የተለያዩ አማራጮች እንዳሉን የሚያሳዩ ያልተጠቀምንባቸውን አቅሞቻችንንም የሚገልጡ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለዜጎች ተጠቃሚነት በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል አሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ "ከፖለቲካ እስከ ብልፅግና'' በሚል መሪ ሀሳብ በጋና አክራ የተካሄደው…

የቶዮ ጸሐይ ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ለወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው የቶዮ የጸሐይ ብርሐን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ለማኑፋክቸሪንግ ወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ሉሲ በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ሙዚዬም ለዕይታ ልትቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ ምድረ ቀደምት ማሳያ የሆኑት ሉሲ እና ሰላም በቼክ ሪፐብሊክ በሚገኘው ፕራግ ሙዚዬም ለዕይታ ሊቀርቡ ነው። የኢትዮጵያን ምድረ ቀደምትነት የሚያስተዋውቅ ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን በፈረንጆቹ የፊታችን ነሐሴ 25 ጀምሮ በመካከለኛው አውሮፓ…

በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት በአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ኮሚሽኑ ዳያስፖራውን የምክክር ሒደቱ አካል ለማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለግል ኢንቨስትመንት ያለው ሚና…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመጪው መስከረም ወር የምታስመርቀው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ለግሉ ዘርፍ ኢንቨስትመንት የጀርባ አጥንት ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በደቡብ…