መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል – ብልፅግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን እያዳመጠና ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡
ፓርቲው ሰሞኑን የተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሳምንታዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርባል፡፡
ብልፅግና…