ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ።
የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ ላይ አቶ አዲሱ አረጋ እንዳሉት፤ ግብርናውን በማዘመን…