Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኮሚቴው ሪፖርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ቦርድ አመራሮች መልማይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ሪፓርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማቅረቡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው ለቦርዱ አመራርነት በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ በማከናወን…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በቨርቹዋል ባካሄደው 45ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ብራዚል አይነተኛ ምሳሌ ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በምታደርገው ጥረት ብራዚል በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ስኬት አይነተኛ ምሳሌ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ‎ ‎በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ…

ኮሚቴው የመጨረሻ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር ዕጩ አቅራቢ ኮሚቴ የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ታጋይ ታደለ የምልመላ ሂደቱን እና የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ ሲያደርጉ እንዳሉት፤ በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ ከተሠራ…

ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ መቻሉን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም…

አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባት ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ መፍጠሩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ…

አይዲ ፎር አፍሪካ ቁርጠኛ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አይዲ ፎር አፍሪካ ጠንካራና ኃላፊነት የሚሰማቸው የማንነት ዐውዶችን በመገንባት የአፍሪካ ሀገራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ የሆነ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ - 2025…

ፋይዳ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ የዲጂታል ማንነት ሥርዓት ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአይዲ ፎር-2025 ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤን በይፋ…

የኢጋድ አባል ሀገራት አስተማማኝ የአየር ንብረት መረጃን ለማመንጨት ጠንካራ ሥርዓት ሊዘረጉ ይገባል – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት አስተማማኝ የአየር ንብረት መረጃን ለማመንጨት የሚያስችል ሥርዓት ሊዘረጉ ይገባል ሲሉ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። የኢጋድ የአየር ጠባይ…

በአፍሪካ ድህነትንና ሥራ አጥነትን ለመቅረፍ የተግባር ቁርጠኝነትን ማጠናከር ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ድህነት፣ ሥራ አጥነትና አድሏዊነትን ለመቅረፍ የሀገራት የተግባር ቁርጠኝነትና ትብብርን ማጠናከር እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች…