Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የብልፅግናን ጉዞ ለማፋጠን በአሰሪዎች ተሳትፎና በሠራተኞች መብት መካከል ሚዛን መጠበቅ ወሳኝ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግናን ጉዞ ለማፋጠን የአሰሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግና በሠራተኞች መብት አከባበር መካከል ሚዛን መጠበቅ ወሳኝ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት…

ማዕድንና ኢንዱስትሪ መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ያከናወኑት ቁልፍ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመታደም ከፍተኛ…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅ ዘመናዊ አየር ሃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅና ዘመኑ የደረሰብትን የውጊያ ስልት የሚመጥን አየር ሃይል ተገንብቷል አሉ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ፡፡ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቡና፣ ሰሊጥና ጥራጥሬ ምርት ላኪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር መመለስ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ዙሪያ ከቡና፣ ሰሊጥ እና ጥራጥሬ ላኪዎች ጋር ተወያይተዋል። በምክክር መድረኩ ባንኩ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ የመጠበቅ እና የኤክስፖርት ገቢ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር። በኦሮሚያ ክልል ደረጃ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በቡሌ ሆራ እየተከበረ ይገኛል፡፡…

ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ እንደ ሀገር መቀጠል አይቻልም – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ብሔራዊ ጥቅሙን ማስጠበቅ ያልቻለ ሀገር እንደ ሀገረ መንግስት መቀጠል አይችልም አሉ፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

ያለ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ሰላማዊና ልማታዊ ጉዞ ማድረግ አይቻልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ያለባት ሀገር ካልሆነች በቀር፤ ሰላማዊ እና ልማታዊ ጉዞ ማድረግ አይቻልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና…

የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ጉልበት ያባክናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ሀብትና ጉልበት ያባክናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና…

ኢትዮጵያን ለመገንባት የመደመር መንገድ አስፈላጊ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለመገንባት የመደመር መንገድ አስፈላጊ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ የምንገነባው የዴሞክራሲ ስርዓት…