Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን እያዳመጠና ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡ ፓርቲው ሰሞኑን የተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሳምንታዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርባል፡፡ ብልፅግና…

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባለፉት ዓመታት ሲያከናውናቸው በነበሩ ሰፋፊ ተግባራት ከተቋሙ…

ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግሥት እንዲገነባ መሰረት ተጥሏል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግስት እንዲገነባ መሰረት ጥሏል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ “የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች “በሚል…

መንግሥት ህዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የህዝቡን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ የልማት ተግባራትን በማከናወን የህዝቡን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል አሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች አብሮነትን የሚያጠናክሩ ትርክቶችን መቅረጽ አለባቸው – ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በብሔራዊ ጥቅም የማይደራደር ዜጋ ለመፍጠርና የትርክት ጫናን ለመመከት መስራት አለባቸው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። በኪነ ጥበብ እና ሥነ ጥበብ ፈጠራ…

ከንቲባ አዳነች አራት ባለ4 ወለል የማምረቻ ሕንጻዎችን በሴፍቲኔት ታቅፈው ለነበሩ ነዋሪዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አራት ባለ 4 ወለል የማምረቻ እና መሸጫ ሕንጻዎችን በሴፍቲኔት ታቅፈው ለነበሩ ነዋሪዎች አስረክበዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በመዲናዋ እየተተገበሩ ካሉ የዜሮ ግብ ፕሮጀክቶች…

ኢትዮጵያና ኮንጎ ሪፐብሊክ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኮንጎ ሪፐብሊክ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከኮንጎ ሪፐብሊክ መከላከያ ሚኒስትር ቻርለስ ሪቻርድ ሞንጆ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ከተማ ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ከተማ ሆናለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ መዲናዋ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ሆናለች አሉ፡፡ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን…

በፍትሕ ዘርፉ የፎረንሲክ ምርመራ ሒደትን ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሃና አርአያሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትሕ ዘርፉ የፎረንሲክ ምርመራ ሒደትን ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል አሉ የፍትሕ ሚኒስትር ሃና አርአያሥላሴ፡፡ በኢትዮጵያ ሲተገበር የቆየው የአውሮፓ ህብረት የወንጀል ፍትሕ ቴክኒካል ድጋፍ ፕሮግራም ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡…

የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ታሪኩን የተሟላ ያደርገዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመዲናዋ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሕንጻ እድሳት ሥራ የቤተ ክርስቲያኑን ታሪክ የተሟላ ያደርገዋል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቤተ ክርስቲያኑ…