Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በዛሬው ዕለት…

ኢትዮ-ህንድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ህንድ ከሁለት ሺህ ዓመታት የተሻገረ ሁለንተናዊ ግንኙነት እንደነበራቸው የተለያዩ መዛግብት ያስረዳሉ። ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮም በርካታ የህንድ ተወላጆች ኢትዮጵያን የኑሮ ምርጫቸው እንዳደረጉ የሚያመለክቱ በርካታ ማሳያዎች አሉ።…

የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጉብኝት እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ትስስር የሚያመለክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ትስስር የሚያመለክት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በምክር ቤቶቹ የጋራ ስብሰባ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ በነገው ዕለት ይካሄዳል።…

ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲፈጸም በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት ተጀምሯል አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል። ‌‌‎የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ…

የእንስሳት ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእንስሳት ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ከወጪ ንግድ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት…

መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብን እያዳመጠና ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡ ፓርቲው ሰሞኑን የተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሳምንታዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርባል፡፡ ብልፅግና…

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባለፉት ዓመታት ሲያከናውናቸው በነበሩ ሰፋፊ ተግባራት ከተቋሙ…

ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግሥት እንዲገነባ መሰረት ተጥሏል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግስት እንዲገነባ መሰረት ጥሏል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ “የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች “በሚል…