ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ የሠራተኞች ሁለንተናዊ ክህሎትና ጥረት ወሳኝ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሁለንተናዊ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ በምሰሶነት የተለዩት የምጣኔ ሀብት ዘርፎች የሠራተኞችን ሁለንተናዊ ክህሎትንና ጥረት የሚጠይቁ መሆናቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡
አገልግሎቱ ለሠራተኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ…