የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት፥ በትምህርት…