ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፥ ለልዑል አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል-ታኒ እንዲሁም…