ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
በወልድያ ከተማ በአመራሩና በሕዝቡ ትብብር በአንድነት የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በዛሬው ዕለት…