Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያ የተገለጠችበት ደማቅ ብሔራዊ ቀለም ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም መስክ አቅደን የምንተገብራቸው ሕልሞቻችን እስኪሳኩ ድረስ በብርታት እንሠራለን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ አረንጓዴ ዐሻራ ከዕሳቤ…

ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም አሉ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ76ኛ ዙር ያስተማራቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎች አስመርቋል። ብርሃኑ…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት ትሰራለች አሉ፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም…

የሻዕቢያ ዋና አላማ የኢትዮጵያ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻዕቢያ ዋና አላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ የተረጋጋ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

ኢትዮጵያ በለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች አሉ። የኢትዮ-እንግሊዝ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም 2026 በለንደን የተካሄደ…

ፈረንሳይ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የፈረንሳይ መንግሥት በመልዕክቱ÷ አዲስ የተመረጡ የፓርላማ አባላትን፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን እንዲሁም በሒደቱ…

የአረንጓዴ ዐሻራ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

የኢትዮጵያ ትጋት ለመጪው ትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በፈተናዎች እያለፈች በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለመጪው ትውልድ የሚጨበጥ ተስፋን ለማስረከብ በስፋት ሰርታለች። በሕዝብ አቅምና በአመራር ቁርጠኝነት ታላላቅ የስኬት ምዕራፎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላምና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላም እና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…