በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ…