እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመደመር እሳቤ እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ የኢትዮጵያ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት ኢትዮጵያ ትገነባለች፤ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ጥራት…