Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው ይህንን ያሉት።…

ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የታሪክና የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎንደር ከተማ አስተዳደር ሳይና ሳቢያ የገጠር ቀበሌ የተገነቡ የገጠር…

የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ አሻሽሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ በማሻሻል ዘመናዊነትን እያጠናከረ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት…

የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራችን ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…

የኮሪደር ልማት ከተማን ከማዘመን ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተማን ውብ፣ ለኑሮ ምቹና ዘመናዊ ከማድረግ ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና…

ከተሞች የሀገር እጅ እና አዕምሮ እንዲሁም የሀገር መኳያ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞች በመደመር መንግሥት እንደ ዋነኛ ማህበራዊ መሰረት ተደርገው ይወሰዳሉ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ቆይታ…

ለዓመታት የተጓተቱ ፕሮጀክቶች ሕይወት እየዘሩ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓመታት የተጓተቱ ፕሮጀክቶች ከወደቁበት እየተነሱ ሕይወት እየዘሩ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የመገጭ የመስኖ ግድብና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን የጎበኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ የሀገር ሃብት ፈሶባቸው ባክነው የቀሩ…

ለውጥ የሚመጣው ችግርን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጥ የሚመጣው ችግርንና መከራን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት የገበታ ለትውልድ ውጥን አካል የሆነውን ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ባስመረቁበት ወቅት…

ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅና መገንዘብ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅ፣ ማንበብ እና መገንዘብ አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በገበታ ለትውልድ ውጥን በአፋር ክልል የተገነባውን ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ በትናንትናው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡…

የተፈጥሮ ጸጋና ውበት ማሳየት መቻል ለእኛ ትልቅ ዕድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጸጋና ውበት ማሳየት መቻል ለእኛ እንደ ትልቅ ዕድል የሚወሰድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ’ገበታ ለትውልድ’ ውጥን አካል በሆነው ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ ባስተላለፉት…