Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ምክክሩን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የበለጸገች እና የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ…

ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ የሚቋጭ የፖለቲካ ባሕልን ለመጨረሻ ጊዜ ማስቀረት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታሪክ ጠገብና የበርካታ ስልጣኔ ባለቤት ብትሆንም ፖለቲካችን በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ መደምደሙ ዋነኛ ስብራትችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ…

እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኳታር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኳታር የቀድሞ አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ለመግለጽ ኳታር ገብተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞ በኢትዮጵያ እና ኳታር መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ጠንካራ ወዳጅነት…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ትንተና እና ምክረ ሐሳቦች፡-

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሰባተኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ኮሚቴው በዚህ ወቅት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ንረት በሀገር ውስጥ የዋጋ ግሽበት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒን ተቀብዬ በወል ጉዳዮች ዙሪያ መክረናል ብለዋል።…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ አቀባበል አድርገዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ወደ ምድረ ቀደምቷ…

ዘረኝነትና ጎጠኝነት የተስፋፋው እውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ዘመን ዘረኝነት፣ ጎጠኝነትና ጽንፈኝነት የተስፋፋው የእውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ30 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውንና በዘመናዊ መልክ የተገነባውን የደብረ ማርቆስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፥ ለልዑል አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል-ታኒ እንዲሁም…