የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ ጉዳይ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የሀገርን ኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ የብሔራዊ ጥቅምና የሕልውና ጉዳይ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)።
ጥያቄው ታሪካዊነትን…