Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ እና የዴሞክራሲ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ ፕሬዚዳንት…

ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 438 መቀመጫ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብልጽግና ፓርቲ 438 መቀመጫዎችን አሸንፏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤትን ይፋ አድርገዋል። ለሕዝብ ተወካዮች…

በምርጫው የታየው የሕዝቡ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ያሳየው ከፍተኛ የሀገር ፍቅር፣ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ…

በኢትዮጵያ ላፕቶፕና ታብሌት ለማምረት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የላፕቶፕ እና ታብሌት ምርት መጀመር የሚያስችላትን ሥራ እያከናወነች ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ‎ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ መድረክ የሚያጣምረውንና በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሰ አብዲሳ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…

የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትና ማህበራዊ ትስስርን ያጠናክራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከልማት ባለፈ አብሮነትንና ማህበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ጉልህ ሚና አለው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)‎ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ጎሮ ወረዳ የዘንድሮውን የክረምት…

እውነተኛ ብልጽግና የሚመጣው የዜጎችን ጉልበት፣ ሃብትና እውቀት ደምሮ መጠቀም ሲቻል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እውነተኛ ብልጽግና የሚመጣው የኢትዮጵያ ትልቅ ሃብት የሆኑት ከ130 ሚሊየን በላይ ዜጎች ጉልበታቸውን፣ሀብታቸውንና እውቀታቸውን ሲደምሩ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)‎ በደቡብ ምዕራብ…

በዓለም የዲፕሎማሲ መድረክ ተፅዕኖዋ እየጎላ የመጣው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የዲፕሎማሲ ድሎች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወደ ላቀ ከፍታ ማሸጋገር ችለዋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነቷ የምትታወቀው የቀጣናዊ አጀንዳዎች ምንጭ እና የመፍትሔ አካል በመሆን ነው። በዚህ…