Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንስኮ አሪዞ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት ፕሬዚዳንት ታዬ እንዳሉት፤ የሮታሪ ኢንተርናሽናል አባል ድርጅቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለውጥ የሚያደርጉትን ጥረት ማሳደግ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከሀገሪቱ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ቲ ላንዳው እና ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

በሰው ተኮር ሥራዎች ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጀመሩ ሰው ተኮር ሥራዎች ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ ላይ በቀጣይ ትኩረት…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአሜሪካው የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አርኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተው በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። ውይይቱ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…

የአየር ኃይል ጉዞ ከድልና ጀግንነት ባለፈ በፈጠራና ቴክኖሎጂ ልዕልና የታጀበ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የ90 ዓመታት ጉዞ በድልና በጀግንነት ብቻ የተገደበ አይደለም፤ በፈጠራና የቴክኖሎጂ ልዕልና ውጤትም ጭምር እንጂ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ። የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…

ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ሆኖ አያውቅም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ሆኖ አያውቅም፤ የጀግንነት አሻራውን የሚያሳርፍበት፣ ብቃቱን የሚለካበትና የሀገርን ኩራት የሚያውጅበት ሰፊ የመጫወቻ ሜዳው ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…