የሻዕቢያ ዋና አላማ የኢትዮጵያ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻዕቢያ ዋና አላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ የተረጋጋ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…