Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግል ጥቅምን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት ያስፈልጋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጋሞ ዞን የሚገኘውን 'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ የሥራ…

በየአካባቢው የሚከወኑ ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በየአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል…

የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‎የሀገራችንን የተፈጥሮ ሀብት በጠንካራ ስራ በሀገር ውስጥ በማልማት የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ሀማሳ ሞዴል መንደር መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ዘመናዊው የሀማሳ ሞዴል መንደር በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል። ‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በ79 ነጥብ 4 ሄክታር መሬት ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አርባምንጭ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርባ ምንጭ ሲደርሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በውብ የባህል ቀለምና እሴት ደምቃ ተቀብላቸዋለች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦትና ሰኔ ወራት በተለያዩ ዘርፎች ያከናወኗቸው ተግባራት፡-

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል። ‎‎ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ተተርጉሞ ለንባብ ሊበቃ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቅርቡ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡ በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በበጀት ዓመቱ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች ጎብኝተዋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ልዩ…

የቱሪዝም ሀብታችንን በልኩ ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ባላት ከፍተኛ የቱሪዝም ሀብት በተገቢው ልክ ለመጠቀም የቱሪዝም መሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ…

ለቱሪዝም የተሰጠው ትኩረት መነሾ ኢትዮጵያን የማበልጸግ ራዕያችን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት መነሾ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ራዕያችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥…