Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በመጪው ሐምሌ 8 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ኮሚሽኑ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤውንና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በ12 ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች…

ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል – ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት እንደ ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)። የኢትዮጵያን የድንበር አስተዳደር ለማጠናከርና ድንበሮችን የልማትና የሰላም ቀጣና ለማድረግ ያለመ…

የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነትና የጤና ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችል ሪፎርም ተደርጓል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነት ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ተደርጓል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡ መከላከያ ሚኒስቴር ፓዲያት የጤና አገልግሎት ግሩፕ ከተሰኘ የሕንድ…

1 ሺህ 131 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 131 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ። ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ አሁን ላይ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ምርጫ…

‎በዲጂታሉ ዓለም የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ ብሔራዊ ርዕያችንን የምናፋጥንበት መነሻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

ቬትናም ኢትዮጵያ ስኬታማ ምርጫ በማካሄዷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቬትናም ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፋለች፡፡ የቬትናም ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሌ አን ቱዋን ባስተላለፉት መልዕክት ፥ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አካታች፣ ሰላማዊ፣ ተአማኒ እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ መሪ በመሆናቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ በወልድያ ከተማ በአመራሩና በሕዝቡ ትብብር በአንድነት የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በዛሬው ዕለት…

የዜጎችን አቅም ያማከለ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አማራጭን ማስፋት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ በፊት በተለመደው የመኖሪያ ቤት አሰራር ሒደት በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር መፍታት አይቻልም አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እጅግ ዘመናዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን…

የሀገራችንን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ ላይ እየተጓዝን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታው ለሀገር የሚገባውን ፈጣን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ በቁርጠኝነት እየተጓዝን መሆናችንን በተግባር አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…