ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁበትን መድረክ በመፍጠር ረገድ ተጨባጭ ሥራ ተከናውኗል – ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 47 ተፎካካሪ…