በበጀት ዓመቱ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች ጎብኝተዋል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ልዩ…