ዘረኝነትና ጎጠኝነት የተስፋፋው እውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ዘመን ዘረኝነት፣ ጎጠኝነትና ጽንፈኝነት የተስፋፋው የእውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ30 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውንና በዘመናዊ መልክ የተገነባውን የደብረ ማርቆስ…