Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ‘ቃል በተግባር! ኢትዮጵያ እያከናወነች ነው!’ በሚል መሪ ሀሳብ ባወጣው መግለጫ፤ የተመዘገቡት ስኬቶች ኢትዮጵያ…

የሕፃናትን ደኅንነት የሚያሻሽሉ መርሐ ግብሮች የትውልድ ግንባታ ዋስትና ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የጀመረቻቸው የሕፃናትን ደኅንነት የሚያሻሽሉ ብሔራዊ መርሐ ግብሮች የትውልድ ግንባታ ዋስትና ናቸው አሉ። የዓለም አቀፍ የቀዳማይ ልጅነት ጉባኤ ማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ተካሂዷል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር…

የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አጋርነት ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለቀጣናችን ሰላምና መረጋጋት መጠናከር መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ሊ ጁን ሁዋን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው የዘላቂ ልማት ግቦችን አፈጻጸም ለማፋጠንና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ…

ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በሚዲያ…

ሚዲያን ለጋራ ትርክት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በሚዲያ ዘርፍና ተቋማት ላይ የተመዘገቡ ስኬቶች ላይ የሚመክር መድረክ ትናንት ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመድረኩ ካጋሩት ሀሳብ መካከል፤ በሆነ…

መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት መስራት አለባቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት የሚሰሩ መሆን አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ…

ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል…

‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት “የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ” በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተካሄደ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ መካሄድ ጀምሯል። ‎ ኢትዮጵያ ካስመዘገበቻቸው የለውጥ ድሎች አንዱ ተቋማት ጠንካራና ትክክለኛ የዴሞክራሲ ስርዓት…