Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ ጉዳይ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የሀገርን ኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ የብሔራዊ ጥቅምና የሕልውና ጉዳይ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። ጥያቄው ታሪካዊነትን…

በርትተን ከሰራን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርትተን ከሰራን እና ከተጋገዝን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው አገልግሎት ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ በርትተን ከሰራን…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚነሱ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው ግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ ምን አይነት ሴራሚኮችን ያመርታል፡-

‎ፋብሪካው የተገነባው በግራንዴር ሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ነው፣ መሰረት ልማቱ በ300 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን÷ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቁ የሴራሚክና የፖርሲሌን ንጣፎችን ያመርታል፣ ፋብሪካውን ከዕቅድ ጀምሮ እስከ መሬት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን በዛሬው ዕለት መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካልና የ“ኢትዮጵያ…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የዳታ ሉዓላዊነት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት እና የፖሊሲ ነጻነትን ለማረጋገጥ የዳታ ሉዓላዊነት ቁልፍ እና መሰረታዊ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት''…

መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)‎ መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶና የዚህ ዘመን ስትራቴጂያዊ ሀብት ነው አሉ። ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…

የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራርና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል – ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራር እና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት'' በሚል መሪ ቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ "የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ…

በአጭር ጊዜ የማዳበሪያ ፋብሪካው ተጠናቅቆ የኢትዮጵያ አንዱ ቁልፍ ችግር ይፈታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአጭር ጊዜ ውስጥ የጎዴ የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታው ተጠናቅቆ የኢትዮጵያ አንዱ ቁልፍ ችግር ይፈታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎዴ ተገኝተው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ…