የወለጋ ህዝብ በፍቅር የተሞላ እና ሰላም ወዳድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወለጋ ህዝብ በፍቅር የተሞላ እና ሰላም ወዳድ ህዝብ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በወለጋ የነበራቸውን የልማት ስራዎች ጉብኝት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሶስቱም የወለጋ ዞኖች ያየኋቸው ስራዎች…