የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አጋርነት ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለቀጣናችን ሰላምና መረጋጋት መጠናከር መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…