ፕሬዚዳንት ታዬ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል።
ፕሬዚዳንት ታዬ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የደረሰው አደጋ ባስከተለው ጉዳት…