በኢንዱስትሪ የበለጸገችና ራሷን የቻለች ጽኑ ኢትዮጵያን እንገነባለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋራ በመሆን ለሚመጣው ትውልድ ጸኑ፣ በኢንዱስትሪ የበለጸገችና ራሷን የቻለች ኢትዮጵያን እንገነባለን አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ውጤት ተኮር አመራራችን…