Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ፈረንሳይ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የፈረንሳይ መንግሥት በመልዕክቱ÷ አዲስ የተመረጡ የፓርላማ አባላትን፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን እንዲሁም በሒደቱ…

የአረንጓዴ ዐሻራ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

የኢትዮጵያ ትጋት ለመጪው ትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በፈተናዎች እያለፈች በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለመጪው ትውልድ የሚጨበጥ ተስፋን ለማስረከብ በስፋት ሰርታለች። በሕዝብ አቅምና በአመራር ቁርጠኝነት ታላላቅ የስኬት ምዕራፎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላምና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላም እና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት…

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን…

ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን የሁላችንም የጋራና ቀጣይነት ያለው ሥራ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት “ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል…

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት ተግባራዊና አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ በለንደን የአየር ንብረት የድርጊት ሳምንት ማስጀመሪያ…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን አስመልክቶ በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ እና የዴሞክራሲ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ ፕሬዚዳንት…