የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ማስጀመሪያ ወቅት ባስተላለፉት…