Browsing Tag
የተመረጡ
ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ስልታዊ አጋርነት የሚያሳድግ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ማላቡ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር…
ሹዋሊድ ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል የምትደምቅበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም የሹዋሊድ ምሽት ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል፣ ልዩ ዜማና ትዕይንት የምትደምቅበት መሆኑን…
ከነዳጅ ጋር በተያያዘ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ታዳሽ ኃይልን በስፋት ማምረትና መጠቀም ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከነዳጅ ጋር በተያያዘ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ታዳሽ ኃይልን በስፋት ማምረትና መጠቀም ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ…
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በመመራት ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በመመራት ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እየገነባች ነው አሉ፡፡
4ኛው በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም የመክፈቻ መርሐ ግብር “ለቢዝነስ ስራ…
በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው ይህንን ያሉት።…
ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የታሪክና የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎንደር ከተማ አስተዳደር ሳይና ሳቢያ የገጠር ቀበሌ የተገነቡ የገጠር…
የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ አሻሽሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ በማሻሻል ዘመናዊነትን እያጠናከረ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት…
የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራችን ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…