የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡
የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ27ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ መኮንኖችን…