በመዲናዋ የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ አፈጻጸም 75 በመቶ ደርሷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ አፈፃፀም 75 በመቶ ደርሷል አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን በኤ አይ…