መሶብ የአንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት በአፍሪካ ፈርቀዳጅ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው የመሶብ አንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት በአፍሪካ ፈርቀዳጅ የሚባል ስራ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተንቀሳቃሽ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥…