በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት የሚባክን ጊዜ የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የ10 ነጥብ 2 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት አመራሩ የሚባክን ጊዜ ሊኖረው አይገባም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ…