Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን ማልማት የሰርክ ተግባራችን መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን በሁሉም መልክ ማልማት የሰርክ ተግባር ሊሆን ይገባል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የአካባቢ ጥበቃ ስርዓታችን ደካማ በመሆኑ በድጋሚ ለመተካት…

ባህላዊ እሴቶች ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ባህላዊ እሴቶች የወል እውነቶችና የብሔራዊ ትርክቶች መሠረት በመሆናቸው ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው አሉ። የቤንች ዘመን መለወጫ በዓል "ቢስት ባር" በዛሬው ዕለት በሚዛን አማን…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ባለሃብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለውጭ ባለሀብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ከ35 በላይ የጃፓን ኩባንያዎች የተውጣጡ ልዑካን የተሳተፉበት የኢትዮ-ጃፓን…

ምርጫውን በሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ ለማከናወን ዝግጅት ተደርጓል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ፍትሐዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ። ምክር ቤቱ ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ የመንግሥታት…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው አሉ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ እናትዓለም መለሰ፡፡ ይህንን የገለጹት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲደርሱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጂቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲገቡ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ አቀባበል የተደረገላቸው መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ…

የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንጠቀማቸዋለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንደሚውል ብሎኬት እንጠቀማቸዋለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በትናንትናው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን በይፋ ባስጀመሩበት…

የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ማስጀመሪያ ወቅት ባስተላለፉት…