Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቦረና ባሕል ማዕከልን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በያቤሎ ከተማ የሚገኘውን የቦረና ባሕል ማዕከል በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ2013 ዓ.ም የመሰረት…

የቦረና ሕዝብ የገዳ ሥርዓት እንዳይጠፋ ጠብቆ ያቆየ ማሕበረሰብ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦረና ሕዝብ ባህሉን፣ ቋንቋውን እንዲሁም የገዳ ሥርዓትን እንዳይጠፋ ለትውልድ ጠብቆ ያቆየ የተከበረ ማሕበረሰብ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፊና ኦሮሚያ የመስኖ ፕሮጀክቶች አማካኝነት የተገነባውን…

በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን የሚያሳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ለቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰላም ወዳዱ የቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው እለት አዲሱን የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ካደረጉ በኋላ…

የምንገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የምንገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ያነቃቃል እንዲሁም ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስላለፉት መልዕክት÷…

ፕሬዚዳንት ታዬ ለዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው መላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ለበዓሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡…

ሆስፒታሉ ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ሆስፒታል ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ራሷን ለመቻልና ለሀገራዊ ልማት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል…

ብልፅግና ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገሩ ባሕር ዳር ሕያው ምስክር ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገሩ ባሕር ዳር ሕያው ምስክር ናት አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በባሕር ዳር ከተማ…

የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በኢትዮጵያዊነት መንፈስ መፈፀም ይገባል – ጀኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በኢትዮጵያዊነት መንፈስ፣ በፍፁም ሕዝባዊነት እና በወታደራዊ ፕሮፌሽናሊዝም መፈፀም ይገባል አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ። በሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ…