ኢትዮጵያና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላምና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላም እና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…