ከተፈጥሮ ጋር ተስማምተን መኖር ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተፈጥሮጋር ተስማምተን መኖር እና መንከባከብ ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው…