ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ዓለም አቀፍ ስደተኞችን የልማት ተጠቃሚ እያደረገች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ዓለም አቀፍ ስደተኞችን ተቀብላ መብትና ክብራቸውን በማስጠበቅ የልማት ተጠቃሚ እያደረገች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…