ኢትዮጵያ በዚህ ሰሞን በርካታ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸውን ተግባራት አከናውናለች- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዚህ ሰሞን በፖለቲካ፤ በዲፕሎማሲ፤ በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ ዘርፎች በርካታ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸውን ተግባራት አከናውናለች አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ኢትዮጵያ በዚህ ሰሞን በሚል በቪዲዮ ባጋራው መልዕክት፥…