Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ደስታ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…

ለውጥ ዳር በመቆም አይሳካም፤ ተሳትፎ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ጥያቄ ያላቸው ዳያስፖራዎች ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት በቅርበት ሊሰሩና ሊሳተፉ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ፍላጎትን በኃይል ለማሳካት፣ ሰዎችን በመግደልና አልጋ ሳይፀና በመገዳደል ስልጣን ለመያዝ የመሞከር አባዜ የባህላችን አንዱ አካል ሆኖ ቆይቷል፡፡ 👉 ይህንንም በልጅ እያሱ፣ በጃንሆይ፣ በደርግ፣ በኢሕአዴግ እንዲሁም በቅርቡ በሰኔ 2010 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ከተካሄደው…

ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ እንመክር ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ውይይቶች ይደረጉ ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና…

አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሚኮ ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ፤ የአማራ እና የኦሮሞ…

ኢትዮጵያውያን በብዙ መልኩ ተጋምደው በጋራ የኖሩ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቦች በብዙ መልኩ የተጋመዱ፣ የተዋለዱና በጋራ የኖሩ ናቸው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ…

ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ዕርዳታን ለፖለቲካ ጥቅሙ እያዋለ ነው – ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭትን ለራሱ የፖለቲካ ጥቅም እያስተጓጎለ ነው አሉ፡፡ ኮሚሽነሩ ሕገ ወጡ ቡድን የሚላኩ ዕርዳታዎች ለተረጂዎች በትክክል…

ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀዋል አለ ግብርና ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሳሂባ ጋፋሮቫ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን እና የጋራ እድገትን…

የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል አሉ። አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከአዘርባጃን ፓርላማ አፈ ጉባኤ ሳሂባጋፋሮቫ (ዶ/ር) እና ልኡካቸው ጋር…