ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ዕርዳታን ለፖለቲካ ጥቅሙ እያዋለ ነው – ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭትን ለራሱ የፖለቲካ ጥቅም እያስተጓጎለ ነው አሉ፡፡
ኮሚሽነሩ ሕገ ወጡ ቡድን የሚላኩ ዕርዳታዎች ለተረጂዎች በትክክል…