Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ያለው የዲፕሎማሲና የወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ በተጀመረው የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ተቋማቱ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን ቆቃ የኃይል ማመንጫ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ያከናወኑት፡፡ በዚህም…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የሚያግዝ ስምሪት ተደርጓል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጠንካራና የተረጋጋ ሀገረ መንግሥት ለመፍጠር በሚያግዝ መልኩ የተሳካ ስምሪት ተደርጓል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡…

የሀገር ሉዓላዊነት ሃያል ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት እና ክብር የሚለካው በድንበሯ ጥንካሬና በሕዝቦቿ ሰላም ነው። ይህንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ ደግሞ ሌት ከቀን ሕይወቱን ሳይሰስት በቁርጠኝነት የሚሰጥ፣ በታሪክ ውሽንፍሮች ውስጥ አልፎ የጸና ጠንካራ ተቋም ያስፈልጋል።…

ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የሃይል ምንጮች ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተችሏል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ከተለያዩ የሃይል ምንጮች የሚገኘውን…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገራዊ ራዕይ እና ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለ6 ወራት የሰለጠኑ የመጀመሪያዎቹ…

ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች ብትፈተንም የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት የእነኝህን ኃይሎች ፍላጎት እያከሸፈው ይገኛል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። የኢትዮጵያ ወታደራዊ…

የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ወቅት ላይ እንገኛለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጋና አክራ በተካሄደው…

ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በፓርቲና በመንግሥት የተቀናጀ አመራር የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በ2018 በጀት ዓመት በፓርቲና በመንግሥት…

ኢፍትሃዊ የውኃ ክፍፍል ስምምነቶችን ለማስቀጠል ያለመው የግብጽ ፕሮፓጋንዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለቀጣናው አዲስ የኃይል ልማት እና የትብብር ምዕራፍ ከፍቷል፡፡ ነገር ግን የግብፅ ሚዲያዎች እና የመንግሥት አካላት ጉዳዩን እንደ ውኃ እጥረት በማስመሰል ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።…