የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ስኬት ኢትዮጵያውያን በመደመር ያቀዱትን መተግበር እንደሚችሉ ያሳዩበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ስኬት ኢትዮጵያውያን በመደመር ያቀዱትን መተግበር እንደሚችሉ ያሳዩበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ ÷ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ…