ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታ አበረከቱ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታ አበርክተዋል::
በተጨማሪም በጽሕፈት ቤቱ ድጋፍ ለሚያድጉ ሕጻናት የትምህርት…