Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሚኮ ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ፤ የአማራ እና የኦሮሞ…

ኢትዮጵያውያን በብዙ መልኩ ተጋምደው በጋራ የኖሩ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቦች በብዙ መልኩ የተጋመዱ፣ የተዋለዱና በጋራ የኖሩ ናቸው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ…

ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ዕርዳታን ለፖለቲካ ጥቅሙ እያዋለ ነው – ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭትን ለራሱ የፖለቲካ ጥቅም እያስተጓጎለ ነው አሉ፡፡ ኮሚሽነሩ ሕገ ወጡ ቡድን የሚላኩ ዕርዳታዎች ለተረጂዎች በትክክል…

ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀዋል አለ ግብርና ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሳሂባ ጋፋሮቫ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን እና የጋራ እድገትን…

የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል አሉ። አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከአዘርባጃን ፓርላማ አፈ ጉባኤ ሳሂባጋፋሮቫ (ዶ/ር) እና ልኡካቸው ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ለመሥራት መላው ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

አሜሪካ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት እያበረከተች ያለውን አስተዋፅኦ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአፍሪካ የአሜሪካ ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጀነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የመከላከያ ትብብር፣ በቀጣናዊ ደህንነት እና…

የኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ያለው የዲፕሎማሲና የወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ በተጀመረው የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ተቋማቱ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን ቆቃ የኃይል ማመንጫ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ያከናወኑት፡፡ በዚህም…