ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ የአፍሪካ ድምጽ መሆን ችላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ እስካሁን ድረስ የአፍሪካ ድምጽ መሆን ችላለች አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) 24ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ቀን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…