ሸኔ ከሚጠላቸውና ሲያስሩት ከነበሩ ቡድኖች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሸኔ የተነሳበትን አላማ በመርሳት በአማራ ክልል እና ትግራይ ክልል ካሉ ሸኔዎች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ በኦሮሚያ ክልል በአሁኑ ወቅት ስላለው የሰላም…