የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችን ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረኮች ንቁ ተሳታፊ፣ አማራጭ ዲፕሎማሲን ያሰፋ፣ ተላማጅና ገቢር ነበብ እንዲሁም አጀንዳ ቀራጭ አድርጓታል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ የነፃነትና የአፍሪካውያን የአንድነት ተምሳሌት ብትሆንም፣ በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች የገጠሟት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎች በዲፕሎማሲው መስክ የሌሎችን አጀንዳዎች እንድትቀበልና በጥገኝነት ስሜት ውስጥ እንድትቆይ አድርገዋት ቆይቷል።…