ወጣቱ ትውልድ የኢትዮጵያን የወደፊት ዕድል መቅረጽ በሚያስችሉ ክህሎቶች መገንባት አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመላው የትምህርት ማሕበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በመላው ሀገራችን ለሚገኙ…