Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አረንጓዴ ዐሻራ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፡፡ አፈ ጉባዔው በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት…

በአረንጓዴ ዐሻራ አረንጓዴና ዘላቂ ነገን የመገንባት የጋራ እሳቤ ይበልጥ እየተጠናከረ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በስምንት ዓመታት…

ያለፉት ዓመታት የምናልመው ሁሉ እውን የሆኑባቸው ዓመታት ናቸው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ባለፉት ዓመታት እንደ ሀገር የምናልመው ሁሉ እውን የሆኑባቸው ዓመታት ናቸው አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው የአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዐሻራቸውን አኑረዋል።…

የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ታሪካዊ መርሐ ግብር በይፋ መጀመሩን አብስረዋል። በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ታሪካዊ መርሐ ግብር ዛሬ…

በአማራ ክልል በሚቀጥሉት 25 ዓመታት ከተሜነት በተሟላ ደረጃ ይስፋፋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአማራ ክልል በሚቀጥሉት 25 ዓመታት ከተሜነት በተሟላ ደረጃ ይስፋፋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገራዊ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአሚኮ ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በአማራ ክልል በገጠር…

የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ደስታ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…

ለውጥ ዳር በመቆም አይሳካም፤ ተሳትፎ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ጥያቄ ያላቸው ዳያስፖራዎች ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት በቅርበት ሊሰሩና ሊሳተፉ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ፍላጎትን በኃይል ለማሳካት፣ ሰዎችን በመግደልና አልጋ ሳይፀና በመገዳደል ስልጣን ለመያዝ የመሞከር አባዜ የባህላችን አንዱ አካል ሆኖ ቆይቷል፡፡ 👉 ይህንንም በልጅ እያሱ፣ በጃንሆይ፣ በደርግ፣ በኢሕአዴግ እንዲሁም በቅርቡ በሰኔ 2010 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ከተካሄደው…

ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ እንመክር ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ውይይቶች ይደረጉ ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና…

አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሚኮ ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ፤ የአማራ እና የኦሮሞ…