የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልቃይት ጥያቄን ለአጭር ጊዜ ደስታ ብለን ብንመልሰው ጊዜ ጠብቆ የሚፈነዳ አደጋ ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…