የሰው ሰራሽ አስተውሎት ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገራዊ ራዕይ እና ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለ6 ወራት የሰለጠኑ የመጀመሪያዎቹ…