ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ላይ በምታደርገው ኢንቨስትመንት ሚሊዮኖችን ተጠቃሚ አድርጋለች – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በመሠረታዊ የጤና አገልግሎት ላይ የተደረገው ኢንቨስትመንት የጤና አገልግሎቶችን ወደ ማኅበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ሚሊዮኖችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ…