Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አቶ  ሙስጠፌ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር  አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጀግኖች አትሌቶቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡

ርዕሰ መስተዳደሩ በተለይም የአትሌቲክስ ቡድኑን ሙያዊ  እና ብቃት ባለው ሁኔታ በመምራት አመረቂ ውጤት ላስመዘገበችው ለፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ የላቀ ምስጋና አቅርበዋል፡፡

Exit mobile version