Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ተቋርጦ የነበረው የማኒላ ከተማ በረራ መቀጠሉን አየር መንገዱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊሊፒንስ የንግድና ፋይናንስ ማዕከል ወደሆነችው ማኒላ ከተማ ተቋርጦ የነበረው በረራ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡
በዚሁ መሰረት÷ ወደ ማኒላ ከተማ የሚደረገው በረራ በሳምንት ሦስት ቀን ሆኖ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version