ተቋርጦ የነበረው የማኒላ ከተማ በረራ መቀጠሉን አየር መንገዱ አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው 4 years ago አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊሊፒንስ የንግድና ፋይናንስ ማዕከል ወደሆነችው ማኒላ ከተማ ተቋርጦ የነበረው በረራ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡ በዚሁ መሰረት÷ ወደ ማኒላ ከተማ የሚደረገው በረራ በሳምንት ሦስት ቀን ሆኖ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመላክታል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!