Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጎንደር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎንደር ገቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስቴር መሥሪያቤቶችን የሥራ አፈጻጸም ለመታደም ነው ጎንደር የገቡት፡፡

 

Exit mobile version