Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዋና ዳይሬክተሩ በሃላፊነት ጊዜያቸው ላበረከቱት መልካም አስተዋፅኦ ምስጋና አቅርበዋል፡፡

በቀጣይ የሕይወት ምዕራፋቸውም መልካም ነገር እንዲገጥማቸው መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

Exit mobile version