አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚመክረው 64ኛው የአፍሪካ ቀንድ የኢጋድ መድረክ “የአየር ንብረት ትንበያዎች አገልግሎት የመፍትሄ እርምጃ ለመውሰድ” በሚል መሪ ቃል ተጀመረ፡፡
በመድረኩ የቀጣናው የቀጣዮቹ አራት ወራት ማለትም የሠኔ ፣ ሐምሌ ፣ ነኀሤ እና መስከረም የአየር ንብረት ትንበያዎች እና ምልከታዎች እንደሚቀርቡ የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ቃል አቀባይ ኑር ሞሐሙድ ሼክ አስታውቀዋል፡፡
መድረኩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ረቡዕ በአዲስአበባ ይካሄዳል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!