አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የበጎነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡
ቀኑ እየተከበረ ያለው በጎ ተግባራትን በማከናወን ነው፡፡
ዕለቱ “በጎነት ለሀገር” በሚል መሪ ሐሳብ ለሀገርና ለወገን የሚበጀውን በማድረግ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የበጎነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡
ቀኑ እየተከበረ ያለው በጎ ተግባራትን በማከናወን ነው፡፡
ዕለቱ “በጎነት ለሀገር” በሚል መሪ ሐሳብ ለሀገርና ለወገን የሚበጀውን በማድረግ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡