Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የበጎነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የበጎነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡

ቀኑ እየተከበረ ያለው በጎ ተግባራትን በማከናወን ነው፡፡

ዕለቱ “በጎነት ለሀገር” በሚል መሪ ሐሳብ ለሀገርና ለወገን የሚበጀውን በማድረግ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡

Exit mobile version