Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሊቢያ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሊቢያ በደረሰው የጎርፍ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች እና ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገለጹ፡፡

በሊቢያ ምስራቃዊ ግዛት ደርና ከተማ ሰሞኑን በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ6 ሺህ ሰዎች ሕይወት ማለፉን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡

በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁም ተመላክቷል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version