Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ከፊንላንድ ቀይመስቀል ቦርድ ሰብሳቢ ጋር መከሩ

 

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከፊንላንድ ቀይመስቀል ቦርድ ሰብሳቢ ኤሊ አልቶነን ጋር ተወያዩ፡፡

ፕሬዚዳንቷ በውይይቱ÷ በኢትዮያና በፊንላንድ ቀይ መስቀል ድርጅቶች መካከል ያለው ግንኙነት 90 ዓመት ያስቆጠረና ጥሩ ደረጃ ላይ ያለ ነው ብለዋል፡፡

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር መረጃ መሠረት በግጭቶችና የተፈጥሮ አደጋዎች በሚሊየኖች የሚቆጠር ሕዝብ በተለይም ሴቶችና ሕጻናት ድጋፍ የሚሹ በመሆኑ ድጋፉ እንዲጠናከር ፕሬዚዳንቷ ጠይቀዋል፡፡

Exit mobile version