Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በመርሐ ግብሩ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

Exit mobile version