Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በመርሐ ግብሩ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.