አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴቢሂ አብዲ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሳሙኤል ወርቃየሁ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴቢሂ አብዲ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሳሙኤል ወርቃየሁ