አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድንቅነሽ (ሉሲ) ቅሪተ-አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት ዝክረ-በዓል እየተካሄደ ነው።
ቅሪተ-አካሉን ባገኙት ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሃንሰን የተመራው ልዑክ በብሔራዊ ሙዚየም ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነትን የተመለከቱ መረጃዎች እና ገለጻዎች እየተሠጡ ነው።
በለይኩን ዓለም
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድንቅነሽ (ሉሲ) ቅሪተ-አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት ዝክረ-በዓል እየተካሄደ ነው።
ቅሪተ-አካሉን ባገኙት ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሃንሰን የተመራው ልዑክ በብሔራዊ ሙዚየም ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነትን የተመለከቱ መረጃዎች እና ገለጻዎች እየተሠጡ ነው።
በለይኩን ዓለም