አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡
ውይይታቸውም÷ አፍሪካ ለዕድገት ልትጠቀምባቸው ስለምትችለው የወጣቶች ፈጠራ፣ የሥራ ፈጠራ ብሎም የቴክኖሎጂ እርምጃዎች ላይ ማተኮሩን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡
ውይይታቸውም÷ አፍሪካ ለዕድገት ልትጠቀምባቸው ስለምትችለው የወጣቶች ፈጠራ፣ የሥራ ፈጠራ ብሎም የቴክኖሎጂ እርምጃዎች ላይ ማተኮሩን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡