Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተለያየ ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ለተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ሹመት ሰጥተዋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

1. አቶ አስር ኢብራሂም – የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ፣

2. አቶ አልጀሊ ሙሳ – የክልሉ ሚዲያ ዋና ዳይሬክተር፣

3. አቶ ብርሀኑ አየሁ – የርዕሰ መስተዳድር የሕግ አማካሪ፣

4. አቶ በቀለ አንበሳ – የርዕሰ መሰተዳድር የኢኮኖሚ አማካሪ፣

5. አቶ አስማማው አብሾክ – የክልሉ ፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ፣

6. አቶ አብዱልከሪም ሙሳ – በክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ፣

7. አቶ ሉቁማን አብዱልቃድር – የአካባቢ ደን ሀብት ጥበቃ አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን፣

8. አቶ ሁሴን ሀሰን – በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ

9. አቶ አህመድ ሙሳ – በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ዞን ም/ዋና አስተዳዳሪ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version