Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የሌማት ትሩፋት ለበርካታ የማህበረስብ ክፍሎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር ለበርካታ የማህበረስብ ክፍሎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በምግብ እራስን ለመቻል ከተጀመረው ትልቅ ተግባር በተጨማሪ ለበርካታ ወጣቶች፣ ሴቶች እና ሌሎች የማህበረስብ ክፍሎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል ብለዋል።

በባህር ዳር ከተማም የተመለከትነው ይህንኑ ነው ሲሉ በመልዕክታቸው ገልጸዋል።

Exit mobile version