Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

84ኛው የአርበኞች ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች ቀን በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው።

በበዓሉም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሕበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴን መስፍን፣ አርበኞች፣ የአርበኛ ቤተሰቦች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ተገኝተዋል።

Exit mobile version