Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተገናኙት መቻል እና ስሑል ሽረ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡

12 ሠዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የመቻልን ግብ ሽመልስ በቀለ ሲያስቆጥር፤ የስሑል ሽረን ደግሞ ኤልያስ አሕመድ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል፡፡

ቀደም ብሎ በተካሄደ የዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባሕርዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡

Exit mobile version