Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተገናኙት መቻል እና ስሑል ሽረ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡

12 ሠዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የመቻልን ግብ ሽመልስ በቀለ ሲያስቆጥር፤ የስሑል ሽረን ደግሞ ኤልያስ አሕመድ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል፡፡

ቀደም ብሎ በተካሄደ የዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባሕርዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.