Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በአንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በአንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡

በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በአንዋር መስጂድ እየተከበረ ነው፡፡

በበዓሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የእምነቱ ተከታዮችና የተለያዩ እንግዶች ተገኝተዋል።

በጀማል አህመድ

Exit mobile version