Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ያሬድ ባዬህ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡
ቀደም ብሎ ቀን 6 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከምድረ ገነት ሽረ ጋር ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡
Exit mobile version