Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ቀን 7:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው (ሁለት) እና አዲሱ አቶላ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

ባህር ዳር ከተማ ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ በረከት ጥጋቡ አስቆጥሯል።

Exit mobile version