Fana: At a Speed of Life!

ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ቀን 7:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው (ሁለት) እና አዲሱ አቶላ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

ባህር ዳር ከተማ ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ በረከት ጥጋቡ አስቆጥሯል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.