Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው በዚህ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ታምራት እያሱ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ከሽንፈት ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ፍሬው ሰለሞን ከመረብ አሳርፏል፡፡

Exit mobile version