Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ሚኬል አርቴታ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 ውድድር ዓመት ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸንፏል፡፡

ሚኬል አርቴታ በውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ከአርሰናል ጋር ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም ክለቡን ለፍፃሜ አድርሷል።

አርሴን ቬንገር በፈረንጆቹ 2003/4 የፕሪሚየር ሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን ካሸነፉ ወዲህ የአርሰናል አሰልጣኝ ሽልማቱን ሲያሸንፍ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

Exit mobile version