Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል።

Exit mobile version