Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ በምድብ ስምንት የምትገኘው ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች፡፡

ዛሬ ምሽት በተደረገው የምድብ 2ኛ ጨዋታ የስፔንን የድል ግቦች ላሚን ያማል፣ ሚኬል ኦያርዛባል (ሁለት) እና ታማባክቲ (በራሱ መረብ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡

በዚሁ ምድብ የሚገኙት ዩራጋይ እና ኬፕቨርዴ ሌሊት 7 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በምድብ ሰባት ቤልጂየም ከኢራን ምሽት 4 ሰዓት ላይ እንዲሁም ኒውዚላንድ ከግብጽ ሌሊት 10 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ፡፡

Exit mobile version