Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አርባምንጭ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርባ ምንጭ ሲደርሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በውብ የባህል ቀለምና እሴት ደምቃ ተቀብላቸዋለች ብሏል፡፡

Exit mobile version