አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሮታሪ ፋውንዴሽን ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ፡፡
ሮታሪ ፋውንዴሽን ሚኒስትሯን የፖል ሃሪስ ፌለው አድርጎ ሰይሟል፡፡
የአዲስ አበባ ምዕራብ የሮታሪ ክበብ የክብር አባል መሆናቸውንም ከጤና ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሮታሪ ፋውንዴሽን ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ፡፡
ሮታሪ ፋውንዴሽን ሚኒስትሯን የፖል ሃሪስ ፌለው አድርጎ ሰይሟል፡፡
የአዲስ አበባ ምዕራብ የሮታሪ ክበብ የክብር አባል መሆናቸውንም ከጤና ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡