Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ቃል የገቡት ገንዘብ ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ቃል የገቡት የገንዘብ ደረሰኝ በመላክ ገቢ አድርገዋል።

በዚህ መሰረት ÷

አዳማ ቆርቆሮ እና ሚስማር ፋብሪካ  – 10 ሚሊየን ብር

ላየንስ ግሩፕ – 5 ሚሊየን ብር

በላይነህ ክንዴ – 10 ሚሊየን ብር

የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን – 5 ሚሊየን ብር

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን – 10 ሚሊየን ብር

ኬርቻንሺ ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር

ባለዛፍ አልኮል – 5 ሚሊየን ብር

ሆራ ትሬዲንግ – 15 ሚሊየን ብር

ኢትዮ ጋባና ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

ጭላሎ የምግብ ማምረቻ ኮምፕሌክስ – 5 ሚሊየን ብር ገቢ አድርገዋል፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትም ገንዘቡን ገቢ ላደረጉ ተቋማት ምስጋናውን አቅርቧል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

Exit mobile version