Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በመዲናዋ የሚካሄደውን የኢፍጠር ስነ-ስርዓት አስመልክቶ ዝግ የሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመዲናዋ ከባምቢስ እስከ ሜክሲኮ አደባባይ የሚካሄደውን የኢፍጠር ስነ-ስርዓት አስመልክቶ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ዝግ የሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።

ኮሚሽኑ 1442ኛ የረመዳን ጾምን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ከተማ የኢፍጠር ስነ-ስርዓት ለማካሄድ ዝግጅቱ ተጠናቋል ብሏል፡፡

የኢፍጠር ፕሮግራሙ በሰላም እንዲከናወን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱንም አስታውቋል፡፡

ፕሮግራሙ ከባምቢስ እስከ ሜክሲኮ አደባባይ ባለው ጉዳና ላይ የሚካሄድ በመሆኑ በወቅቱ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ፡-

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version