Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በ’ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ንቅናቄ የተዘጋጁ የፖስታ መልዕክቶች የመጀመሪያው ዙር ተላከ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ’ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ንቅናቄ የተዘጋጁ የፖስታ መልዕክቶች የመጀመሪያው ዙር ተላከ።

ፖስታው  በዲኤችኤል በኩል  መላኩን ኢዜአ ዘግቧል።

የንቅናቄው የአዲስ አበባ ከተማ አስተባባሪ አቶ አዕምሮ አዱኛ እንደገለጹት፥ የኢትዮጵያን እውነት የያዙት ፖስታዎች በተለያየ ዙር ለነጩ ቤተ-መንግስት እንዲደርሱ ይደረጋል።

በንቅናቄው ከጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጀምሮ በርካታ ኢትዮጵያውያን ተሳትፎ አድርገው የኢትዮጵያን እውነት ለማስጨበጥ አሻራቸውን ማኖራቸው ይታወቃል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version